Austerelian Oromo Community solidarity rally in front of Austerelian Parliament
#OromoProtests- (17.03.2016, #Canberradelegation, Australia) Australian Oromo Communities leaders and Oromo activists, Urgé Dinegde, Toltu Tufa, Tsegaye Ararssa, Dr Nuru Said, Ayyantu Ali, Shangale Ali, Jahaatam Mullataa, and others met with Australian Minister for Foreign Affairs Hon. Julie Bishop MP March 17, 2016
#Oromooprotest Fincili xumura garbummaa guyyaa har,aa kanas mana barumsaa qophaainaa naqamtee mana barumsaa kaatolikii Naqamtee,Biqiltuu Leeqaa keessaaf naannoo isheetti finiinaa jira.
Yeroo ammaa kanas Baratoonni heeduun humna federaalaan reebamaa jiru naannoo boordiitti.Dhukaasnis naannoo hoteela faanaa jedhamu bukkeettii akka bishaanii baratoota irratti roobfamaa jira.humni federaalaas magaalaa naqamtees humnaa olitti weeraree jira.Uummanni magaalaa naqamtees ba,uuf galuu dadhabne jedhanii iyyachaa jiru.
ከአዲስ አበባ ወደ ወልዲያና ወደ መቀሌ የሚጓዙ አውቶቡሶች ላይ ጥቃት ደረሰ
አንድ ለጊዜው ስሙ ያልታወቀ በስርዓቱ የተማረረ የተባለ ኢትዮጵያዊ በወሎ ሰንበቴ በተባለ ቦታ በሁለት የሕወሓት ባለስልጣናት ንብረት በሆኑ አውቶቡሶች ላይ በድንጋይ ጥቃት አደረሰ:: የአውቶቡሶቹን መስታወትም በድንጋይ መሰባበሩ ተሰማ::
አ.አ ወልዲያ በሚጓዝ ሰላም ባስ ና ከአ.አ ወደ መቀሌ በሚጓዝ ስካይ ባስ በመጋቢት 29/08 ተከታትለው ሲጓዙ በነበሩ ሁለቱም ባሶች ላይ በአንድ ለግዜው ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ ወሎ ሰንበቴ በተባለ አካባቢ ጥቃት ከደረሰባቸው በኋላ ጥቃት ያደረሰው ግለሰብ መታሰሩ ተሰምቷል::
የዓይን እማኞች በፎቶ ግራፍ ለዘ-ሐበሻ በላኩት መረጃ መሠረት ስካይ ባስ ከፊት ስለነበረ በሰባት ድንጋይ የግንባር መስተዋቱ ከጥቅም ውጪ ሆኗል።
ከ3,400 በላይ ሼር ሆልደሮች አሉኝ የሚለው ስካይ ባስ በቀጥታ በሕወሓት ሰዎች የሚመራና አብዛኛው ሼርም በነርሱ የተያዘ መሆኑን የቅርብ ሰዎች ይናገራሉ::